እናትነት ለሴት ልጅ አስደናቂ እንዲሁም ፈታኝ ጊዜ እንደሆነ እናውቃለን። ሃና ከጌታ ልጅን ስለመጠበቅ የራሷን ልምድ እንዲሁም የጸሎት እና የታማኝነት ሚናዎች ታካፍለናለች። ጌታ በእነዚህ የእናትነት የመጀመሪያ ወራት ውስጥ እያስተማራት ያለውን ነገር ታጫውተናለች።
We know that motherhood is both a wonderful and a trying time for a woman. Hana shares her own experience about waiting on the Lord for a child, the lessons of prayerfulness and faithfulness, as well as what the Lord has been teaching her in these early months of motherhood.