የማቴዎስ ፩ ሴቶች

በአይሁድ የዘር ሐረግ ውስጥ የሴቶችን ስም ማየት የተለመደ ነገር አይደለም፣ ብዙውን ጊዜ የዘር ሐረጎች በአባቶች በኩል ነው የሚቆጠሩትት፡፡ ታዲያ አይሁዳዊው ማቴዎስ ወንጌሉን ሲፅፍ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ የዘር ሐረግ ውስጥ አምስት የማይመስሉ ሴቶችን እንዲጨምር ምን አነሳሳው? ለምን? እንዴት? ብለን እንድንጠይቅ ያረገናል። መልሱንምለማግኘት የእነዚህን ሴቶች ማንነት እና ህይወታቸውን፣ እንዲሁም በወንጌል ውስጥ ስላላቸው ሚና ስናጠና አብረውን ይጓዙ

It's not common to see women's names in Jewish lineages. But Matthew, a stickler for rules, insisted on adding five unlikely women to the lineage of our Lord Jesus Christ. Why? 

Join us as we explore these women, their lives, and its significance to the Gospel! 

የማቴዎስ ፩ ሴቶች ጥናት ማጠቃለያ | Concluding Our Study on the Women of Matthew 1

በማቴዎስ ሴቶች ላይ ካደረግነው ጥናት ብዙ ተምረናል፡፡ እነሆ ፍፁም ለእኛ ውስጥ ድረስ የቀረልንን ሐሳብ ታካፍለናለች፣ እናም ሁላችሁንም ወደ ጥልቅ እና ከክርስቶስ ጋር ትርጉም ያለው ግንኙነት እንዲኖራቹ ትጋብዛለች። በአስተያየት መስጫው ውስጥ ከጥናቶቹ ውስጥ በጣም ትርጉም ያለው፤ የቀረላችሁን ሐሳብ ምን እንደሆነ ከእኛ ጋር ያጋሩ! ይህንን ተከታታይ ጥናት ስንዘጋ ሁላችሁም የጥናቶቹን የድምፅ ቅጂ እንዲሁም ለእርስዎ ያዘጋጀናቸውን የጥናት መመሪያዎች ለማውረድ በሚያመች መልኩ በድረ ገጻችን (selahethiopia.org/studies) ማግኘት እንደምትችሉ እያስታወስን ነው። በሌላ የሴላ ጥበብ የጥናት ጊዜ እስከምንገናኝ በሰላም ቆዩ።

We have learned so much from our studies on the women of Matthew 1. Here's Fitsum sharing what has been the deepest takeaway for us, and invites all of you into a deeper, more meaningful relationship with Christ. In the comments, share with us what has been the most meaningful takeaway from the studies!
white-200.png

Serving Ethiopian women by encouraging and exemplifying vulnerable, thought-provoking conversations around the Gospel of Jesus Christ, the mission of the
Church, and the life of a Christian.

Address
:
Golagul Tower
Addis Ababa, Ethiopia

Emailinfo@selahethiopia.org
selahforethiopia@gmail.com

Follow Us

Subscribe to emails from Selah

We have officially launched our website and all our social media platforms. Please join us, follow, and share. Subscribe to our newsletter bringing you regular updates, resources, and everything in between!

Copyright © 2024 Selah Ministries.
Address: Addis Ababa, Ethiopia 
Emailinfo@selahethiopia.org